የውክልና አሰጣጥ ተፋጥኗል - ከአቶ ኬብሮን ደጀኔ ጋር የተደረገ ቃለ-ምልልስ
Your browser doesn’t support HTML5
ቪዲቸር ከሚባል የግል ኩባንያ ጋር ተባብሮ እየሠራ ያለው በዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አዲስና ፈጣን የውክልና አሰጣጥ አገልግሎት ካለፈው ሣምንት አንስቶ ሥራ ላይ አውሏል።
Your browser doesn’t support HTML5