የኦነግ ተዋጊዎችን ለመቀበል ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/ ተዋጊዎችን ለመቀበል ወደ ጉጂ የተጓዙት የአባ ገዳዎች እና ሽማግሌዎች ከሁሉም ወገኖች ጋር በመነጋገር ለአቀባበል ሥርዓቱ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ተገለፀ።
Your browser doesn’t support HTML5