በቦረና አምስት ሰዎችን የገደሉ በቁጥጥር ሥር ዋሉ
Your browser doesn’t support HTML5
በቦረና ዞን ሚኦ ወረዳ እዲ ሎላ በሙሽሮች ላይ ተኩሰው አምስት ሰዎች የገደሉ የመከላከያ ኃይል አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ።
Your browser doesn’t support HTML5