በቦረና አምስት ሰዎችን የገደሉ በቁጥጥር ሥር ዋሉ

Your browser doesn’t support HTML5

በቦረና ዞን ሚኦ ወረዳ እዲ ሎላ በሙሽሮች ላይ ተኩሰው አምስት ሰዎች የገደሉ የመከላከያ ኃይል አባላት በቁጥጥር ሥር ዋሉ።