የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ ምርጫ እሰከሚካሄድ አሁን ያለው መንግሥት ሀገር በሚገባ ማስተዳደር ስላልቻለ ብሄራዊ የአንድነት መንግሥት ይመስረት ሲል ዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ ጥሪ አቀረበ።
Your browser doesn’t support HTML5