የኢትዮ-አሜሪካዊያን የንግድ ምክር ቤት ተቋቋመ
Your browser doesn’t support HTML5
በሜሪላንድ መንግሥት የተመዘገበ ኢትዮ-አሜሪካን የንግድ ምክር ቤት በሲልቨር ስፕሪንጉ ሞንትጎመሪ ኮሌጅ በጠራው የፊታችን ዕሁድ ከቀትር በኋላ በሚያካሂደው ጉባዔ ሥራውን በይፋ እንደሚጀምር አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5