ድምጽ የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች በስደት ዙሪያ ተወያዩ ፌብሩወሪ 12, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የአፍሪካ ኅብረት 32ኛ የመሪዎች ጉባዔ ስደትን ከምንጩ ለማድረቅ መስማማቱን አስታውቋል። ስደትና መፈናቀል ከአፍሪካ ሃገሮች ግንባር ቀደም ፈተናዎችም አንዱ ነው ተብሏል።