የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች በስደት ዙሪያ ተወያዩ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የአፍሪካ ኅብረት 32ኛ የመሪዎች ጉባዔ ስደትን ከምንጩ ለማድረቅ መስማማቱን አስታውቋል። ስደትና መፈናቀል ከአፍሪካ ሃገሮች ግንባር ቀደም ፈተናዎችም አንዱ ነው ተብሏል።