የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች በስደት ዙሪያ ተወያዩ
Your browser doesn’t support HTML5
የአፍሪካ ኅብረት 32ኛ የመሪዎች ጉባዔ ስደትን ከምንጩ ለማድረቅ መስማማቱን አስታውቋል። ስደትና መፈናቀል ከአፍሪካ ሃገሮች ግንባር ቀደም ፈተናዎችም አንዱ ነው ተብሏል።
Your browser doesn’t support HTML5