በድሬዳዋ ተቃውሞ ተጠርጥረው ከታሰሩት 44ቱ ተለቀቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ በድሬዳዋ ተነስቶ በነበረው ተቃውሞ በቁጥጥር ሥር አውሏቸው ከነበሩ 308 ተጠርጣሪዎች መካከል ዛሬ አመሻሽ ላይ 44ቱን እንደለቀቀ አስታወቀ፡፡