በድሬዳዋ ተቃውሞ ተጠርጥረው ከታሰሩት 44ቱ ተለቀቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ በድሬዳዋ ተነስቶ በነበረው ተቃውሞ በቁጥጥር ሥር አውሏቸው ከነበሩ 308 ተጠርጣሪዎች መካከል ዛሬ አመሻሽ ላይ 44ቱን እንደለቀቀ አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5