የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጥያቄዎች

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በያዝነው ሳምንት መጀመሪያ የአገሪቱ ሕግ ሆኖ የጸደቀውን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮምሽን አዋጅ ጨምሮ በተለይ በአማራና በትግራይ ክልሎች መካከል ከድንበር ጋር ተያይዘው በተነሱትና በሥፋትም እያከራከሩ ባሉ ሕግ-ነክ ጭብጦች ዙሪያ ትኩረት ያደርጋል።