የእነ አቶ በረከት ስምዖን የፍርድ ውሎ
Your browser doesn’t support HTML5
የህግ አማካሪም ሆነ ጠበቃ ማግኘት እንዳልቻሉ የተናገሩት ባሕር ዳር ላይ በሕግ ሥር የሚገኙት የቀድሞ ባለሥጣን አቶ በረከት ስምዖን መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠይቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5