ድምጽ የኦምሃጀር ሑመራ መንገድ መከፈት አካባቢውን ሞቅ አድርጎታል ፌብሩወሪ 07, 2019 ብርሃነ በርሀ Your browser doesn’t support HTML5 ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያገናኘው የኦምሃጀር ሑመራ መንገድ ተከፍቷል፡፡ በሁለቱ ሀገሮች መካከል ለአጭር ጊዜ ተቋርጦ የነበረው የንግድ ግንኙነት ከሦስት ሳምንት በፊት መከፈት አካባቢውን ሞቅ እንዲል አድርጎታል፡፡