የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ጉባዔ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ለሁለት ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን ጠቅላላ ጉባዔ፣ የግንባሩን ሊቀ መንበርና 7 የሥራ አስፈፃሚ አባላትን በመምረጥ አጠናቀቀ።
Your browser doesn’t support HTML5