በቤኒሻንጉል መንግሥት "ፀረ ሰላም" ያላቸውን ኃይሎች አሰረ
Your browser doesn’t support HTML5
የቤኒሻንጉል ክልል ሰላም ግንባታና ፀጥታ ቢሮ 203 ፀረ ሰላም ኃይሎች ያላቸውን ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ገለፀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5