የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያየ ሹመቶችን አፀደቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በአካሄደው ስብሰባ በጠ/ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀረቡትን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን፣ እንደዚሁም የዕርቅ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመት አፅድቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5