የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተለያየ ሹመቶችን አፀደቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ በአካሄደው ስብሰባ በጠ/ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የቀረቡትን የአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን፣ እንደዚሁም የዕርቅ ሰላም ኮሚሽን አባላት ሹመት አፅድቋል፡፡