በዐቃቤ ሕግና በአቶ ኢሣያስ ዳኛው መካከል ያለው ክርክር

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራሉ ጠቅላይ ፍ/ቤት በዐቃቤ ሕግና በአቶ ኢሣያስ ዳኛው መካከል ባለው ክርክር፣ የዕግድ ትዕዛዙን አነሳ፡፡