"ኢትዮጵያ ውስጥ ገድሎም፣ ሰርቆ በነፃነት ለዘላለም መኖር አይቻልም" ጠ/ሚ ዐብይ
Your browser doesn’t support HTML5
ወንጀለኛ በይፋ ሲንቀሳቀስ እያየ ለሕግ ያላቀረበ ግለሰብም ሆነ ቡድን በህግ እንደሚጠየቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5