"ኢትዮጵያ ውስጥ ገድሎም፣ ሰርቆ በነፃነት ለዘላለም መኖር አይቻልም" ጠ/ሚ ዐብይ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ወንጀለኛ በይፋ ሲንቀሳቀስ እያየ ለሕግ ያላቀረበ ግለሰብም ሆነ ቡድን በህግ እንደሚጠየቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ አስታውቀዋል።