ድምጽ "ኢትዮጵያ ውስጥ ገድሎም፣ ሰርቆ በነፃነት ለዘላለም መኖር አይቻልም" ጠ/ሚ ዐብይ ፌብሩወሪ 01, 2019 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ወንጀለኛ በይፋ ሲንቀሳቀስ እያየ ለሕግ ያላቀረበ ግለሰብም ሆነ ቡድን በህግ እንደሚጠየቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ አስታውቀዋል።