በኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ እና ኦነግ መካከል የተዋቀረው የዕርቅ ኮሚቴ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሞ ነፃነት ግንባር እና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል የተዋቀረው የአባ ገዳዎች እና ሽማግሌዎች የዕርቅ ሂደት የቴክኒክ ኮሚቴ፣ የዕርቅ ሂደቱ ተስፋ ሰጪ መሆኑን እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋርም ውይይት መደረጉን ገለፀ።