ድምጽ የኦነግ ታጣቂዎች ዛሬ አራት ሰዎች አንደገደሉ ተነገረ ጃንዩወሪ 29, 2019 ዮናታን ዘብዴዎስ Your browser doesn’t support HTML5 የኦነግ ታጣቂዎች ዛሬ አራት ሰዎችን አንደገደሉ የአማሮ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ የተገደሉት ሰዎች ከአርባ ምንጭ በኮንሶ ዞን አድረገው ቡርጂ ወረዳ አቋርጠው ወደ አማሮ ኬሌ ይጉዋዙ የነበሩ ናቸው ተብሏል፡፡