በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ ሁለት አርሶ አደሮች መገደላቸው ተነገረ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ ሁለት አርሶ አደሮች በኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር "ኦነግ ታጣቂዎች" መገደላቸውንና አንድ አርሶ አደር መቁሰሉን የአከባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡