በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ ሁለት አርሶ አደሮች መገደላቸው ተነገረ
Your browser doesn’t support HTML5
በደቡብ ክልል አማሮ ወረዳ ሁለት አርሶ አደሮች በኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር "ኦነግ ታጣቂዎች" መገደላቸውንና አንድ አርሶ አደር መቁሰሉን የአከባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5