አዲግራት ዩኒቨርሲቲ ስለ ኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት
Your browser doesn’t support HTML5
አዲግራት ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያና ኤርትራ የተጀመረ የሰላም ሂደት ዘላቂ ለማድረግ ሊፈፀሙ የሚገቡ ሥራዎችን አስመልከቶ የውይይት መድረክ ከትናንት በስተያ፤ ረቡዕ አካሂዷል።
Your browser doesn’t support HTML5