በእነአቶ በረከት ላይ በፌዴራል ደረጃ ክስ አይመሰረትም

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በአማራ ክልል እየታየ ካለው ጉዳይ ሌላ በአቶ በረከት ስምዖን ላይ በፌዴራል ደረጃ የሚመሠረት ክስ እንደሌለ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታውቋል፡፡