በእነአቶ በረከት ላይ በፌዴራል ደረጃ ክስ አይመሰረትም
Your browser doesn’t support HTML5
በአማራ ክልል እየታየ ካለው ጉዳይ ሌላ በአቶ በረከት ስምዖን ላይ በፌዴራል ደረጃ የሚመሠረት ክስ እንደሌለ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታውቋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5