በእነአቶ በረከት ጉዳይ የባህር ዳር ነዋሪዎች የሰጡት አስተያየት

Your browser doesn’t support HTML5

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በህግ ጥላ ሥር የሚገኙት የእነ አቶ በረከት ለፍርድ መቅረብ ከለውጡ ጋር በተያያዘ በህዝብ ዘንድ ጥያቄ ምልክት ውስጥ ገብቶ የነበረውን የህግ የበላይነት መሥመር እየያዘ መሆኑን ማሳያ ነው ሲሉ አንዳንድ የባህር ዳር ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ።