በአቶ በረከት ስምኦን ጉዳይ ..
Your browser doesn’t support HTML5
"እፎይታ ተሰምቶኛል። እኝህ ሰው በኢትዮጵያ በተፈጸመው የመብት ረገጣ እጅግ የከፋ የመብት ጥሰትና የተዛባ መረጃ በማሠራጨት ሚና ነበራቸው ብዬ ስለማምን በኃላፊነት በመጠየቃቸው ትልቅ እፎይታ ነው የተሰማኝ።" አና ጎሜሽ የአውሮፓ ፓርላማ አባል።
Your browser doesn’t support HTML5