በካምባታ ጣምባሮ አርሶአደሮች ላይ የደረሰውን ጥቃት

Your browser doesn’t support HTML5

በካፋ ዞን ዴቻ ወረዳ በካምባታ ጣምባሮ አርሶአደሮች ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ መንግሥት ያሳየውን ቸልተኝነት በመቃወምና ሀዘናቸውን በመግለፅ የዞኑ ህዝብ አደበባባይ ወጣ፡፡