የአፍሪካውያን ፍልሰት እና የጣሊያንና የፈረንሳይ የዲፕሎማሲ ግጭት

Your browser doesn’t support HTML5

“ዛሬም አፍሪካን ጥለው የሚሰደዱ ሰዎች ካሉ፤ በበርካታ የአፍሪካ አገሮች ሳቢያ ነው። የመጀመሪያዋም አፍሪካን ቅኝ መግዛቷን ያላቆመችው ፈረንሳይ ናት።” የጣሊያኑ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ሉዊ ጂ ዲሜዮ። “የሕብረቱን ፋይዳ በጥርጣሬ የሚመለከቱና ግለኝነት የሚያቀቅኑ ብሔርተኞች የአውሮፓ ሕዝብ ከሚሰማው ስጋት ለማትረፍ ይጥራሉ። “ለሥጋትህም መልሱ ብሔርተኝነት ነው ይሉታል።” የፈረንሳዩ ጠቅላይ ሚንስትር ኢማኑኤል ማክሮን።