ድምጽ በአቶ በረከት ስሞኦን በቁጥጥር ሥር መዋል - የፖለቲካ ምሁራንና የፓርቲ መሪዎች አስተያየት ጃንዩወሪ 23, 2019 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የአቶ በረከት ስሞኦን በቁጥጥር ሥር መዋል እስከአሁን በመንግሥት ከተወሰዱ የበላይነትን ከማረጋገጥ ደረጃዎች ከፍተኛው መሆኑን የፖለቲካ ምሁራንና የፓርቲ መሪዎች ተናግረዋል፡፡