በአቶ በረከት ስሞኦን በቁጥጥር ሥር መዋል - የፖለቲካ ምሁራንና የፓርቲ መሪዎች አስተያየት
Your browser doesn’t support HTML5
የአቶ በረከት ስሞኦን በቁጥጥር ሥር መዋል እስከአሁን በመንግሥት ከተወሰዱ የበላይነትን ከማረጋገጥ ደረጃዎች ከፍተኛው መሆኑን የፖለቲካ ምሁራንና የፓርቲ መሪዎች ተናግረዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5