"ምክንያታዊ ወጣት ለሁለንተናዊ ለውጥ" - የደኢህዴን ወጣቶች ሊግ በሀዋሳ

Your browser doesn’t support HTML5

በሃሳብ የበላይነት የሚያምንና ምክንያታዊ ወጣት መፍጠር ባለመቻሉ ሀገሪቱ ለአለመረጋጋትና ስጋት ተዳርጋለች አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/ ወጣቶች ሊግ አባላት፡፡