በድሬዳዋ ግጭት ተከሰተ

Your browser doesn’t support HTML5

ከትናንት አመሻሹ ጀምሮ ድሬዳዋ ላይ ግጭት ተከስቷል፤ ግጭቱ እስከዛሬ ከሰዓት የዘለቀ ነበር፡፡ በግጭቱ የሞቱና የከፋ ጉዳት የደረሰበት ባይኖርም ቀላል የአካል ጉዳቶችና የንብረት ውድመቶች መከሰታቸው ግን ሪፖርት ተደርጓል፡፡