ድምጽ የጠ/ሚ ዐብይ አሕመድ የአውሮፓ ጉብኝት ጃንዩወሪ 22, 2019 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 አውሮፓ ጉብኝት ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ዘካቶሊካዊያን አቡነ ፍራሲዝን ቫቲካን ላይ አግኝተው አነጋግረዋል።