ኦነግ ከመንግሥት የደረሰውን ስምምነት ተግባራዊነት ላይ እየሰራ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር አሥመራ ላይ የደረሰውን ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ በቁርጠኛነት እየሠራ መሆኑን የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ገልጿል።