የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መግለጫ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ለውጥ ጥልቅ ሰፊና ትልቅ ተስፋ ይዞ የመምጣቱን ያህል ሥጋቶችንም ያዘለ መሆኑን የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡