ከደወሌ ድሬዳዋ ተዘግቶ የነበረው መሥመር ተከፈተ
Your browser doesn’t support HTML5
በአፋር ክልል ልዩ ኃይሎች የሚደርሰውን ጥቃት ለመቃወምና ሦስቱ አወዛጋቢ ቀበሌዎች ወደ ሶማሌ ክልል እንዲካለሉ ለመጠየቅ የኢሳ ሶማሌዎች በትላንትናው ዕለት ከድሬዳዋ ደወሌ የሚወስደውን መስመር ዘግተውት ነበር፡፡
Your browser doesn’t support HTML5