ድምጽ የአማራና የትግራይ ክልል የሰላም ስምምነት ጃንዩወሪ 16, 2019 Your browser doesn’t support HTML5 የአማራና የትግራይ ክልል መሪዎች ያስለታለፉት የሰላም መልዕክትና የገቡት ቃል፣ ከፖለቲካ ቋንቋ ያለፈ እንደሚሆን የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተስፋውን ገልጿል፡፡