የአማራና የትግራይ ክልል የሰላም ስምምነት
Your browser doesn’t support HTML5
የአማራና የትግራይ ክልል መሪዎች ያስለታለፉት የሰላም መልዕክትና የገቡት ቃል፣ ከፖለቲካ ቋንቋ ያለፈ እንደሚሆን የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተስፋውን ገልጿል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5