በኦሮሞ ስም የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎቸ አርቅ እንዲያካሂዱ ጥሪ ቀረበ

Your browser doesn’t support HTML5

የአምቦ መሰአናዶ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ዛሬ ጠዋት ባካሄዱት ሰልፍ በኦሮሞ ስም የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎቸ አርቅ እንዲያካሂዱ ጥሪ አቀረቡ፡፡