የመከላከያ ኃይል የአየር ድብደባ አድርሷል መባሉ መሰረተ ቢስ ነው ተባለ
Your browser doesn’t support HTML5
የፌዴራሉ የሀገር መከላከያ ኃይል በምዕራብ ወለጋ የአየር ድብደባ እንዳካሄደ የሚገልፁ ዘገባዎች መሰረተ ቢስ ናቸው ሲል የጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5