ጫልቱ ታከለ ተፈታች

Your browser doesn’t support HTML5

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሻምቡ ከተማ በማዘዣ ማዕከል ተይዛ ለሥድስት ቀናት እስር ላይ የቆየችው ጫልቱ ታከለ መፈታቷ ታወቀ።