የከምባታና ጠምባሮ አርሶአደሮች

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል ከፋ ዞን ዴቻ ወረዳ ከ20 ሺህ በላይ የከምባታና ጠምባሮ አርሶአደሮች በማንነታችን ጥቃት ደርሶብናል በማለት እየተፈናቀሉ ናቸው፡፡