"የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም" - የአማራና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች
Your browser doesn’t support HTML5
በእኛ በኩል የሚጀመር ግጭትም ሆነ የሚተኮስ ጥይት አይኖርም ሲሉ የአማራ እና የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንቶች ማምሻውን አስታውቀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5