በአፋር ክልል ለ30 ሰዓታት የቆየው የመንገድ መዝጋት አድማ ተጠናቀቀ

Your browser doesn’t support HTML5

በአፋር ክልል ከትላንት 4 ሠዓት ጀምሮ የነበረው የመንገድ መዝጋት አድማ ማምሻውን እንደተጠናቀቀና መንገዶች እንደተከፈቱ ተገለፀ፡፡