በጉጂ አባ ገዳ የተላለፈው የሠላም ሳምንት
Your browser doesn’t support HTML5
ካለፈው ሰኞ ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በጉጂ አባ ገዳ የተላለፈው የሠላም ሳምንት ጥሪ በአካባቢያቸዉ ሠላም ላማውረድ ጉልህ ሚና እንዳለው የምሥራቅ እንዲሁም የምዕራብ ጉጂ ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5