ከሽሬ እንደሥላሴ አካባቢ ለመውጣት የሞከሩ የመከላከያ ሠራዊት በሕዝቡ ታገቱ

Your browser doesn’t support HTML5

ከሽሬ እንደሥላሴ አካባቢ ለመውጣት የሞከሩ የመከላከያ ሠራዊት መኪኖች ሕዝብ አናስወጣም ብሎ በስታድዮም እንዳገታቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልፀዋል፡፡