ዶ/ር ደብፅዮን ከፕሬዚዳንት ኢሳያይስ ጋር ውይይት ማካሄዳቸውን ተናገሩ

Your browser doesn’t support HTML5

የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ደብፅዮን ገብረሚካኤል ከሀገረ ኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያይስ አፈወርቂ፣ በትግራይና ኤርትራ ዝምድና በተያያዘ ውይይት ማካሄዳቸው ተናገሩ።