ድምጽ መኢአድ መንግሥትን ከሰሰ ጃንዩወሪ 09, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ለውጡን በማይደግፉ የዞንና የወረዳ አመራሮች በአባሎቹ ጥቃት እያደረሱ መሆናቸውን መኢአድ ከሰሰ፡፡