ድምጽ አውሮፓ 49 ፍልሰተኞችን ከባሕር አወጣች ጃንዩወሪ 09, 2019 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ሜዲቴራኒያን ባሕር ላይ በማልታ ደሴት አቅራቢያ በሁለት የጀርመን ጀልባዎች ላይ ማረፊያ አጥተው የቆዩ አርባ ዘጠኝ ፍልሰተኞችን እንደሚያስተናግዱ የደሴቲቱ መንግሥት ጠቅላይ ሚኒስትር ጆዜፍ ማስካት ዛሬ አስታወቁ።