በደቡብ ክልል በሚነሱ ችግሮች ዙሪያ የምሁራን አስተያየት

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ክልል የሚገኙ ዞኖች በክልል የመደራጀት ፍላጎት በርክቷል ፤ ምክር ቤቶቻቸውም የክልልነት ጥያቄ እየተቀበሉ ለክልል ምክር ቤት እያሳወቁ መሆናቸው እየተገለፀ ነው፡፡