በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ውይይት - ክፍል ሁለት
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መካከል የሠላም ሥምምነት ተጀምሯል የሚል እምነት የለኝም፤ በሁለት መሪዎች መካከል ግንኙነት አለ። በሁለቱ ሀገሮች መካከል ግን ግንኙነት አለ የሚል እምነት የለኝም። ንግግርና ድርድር ካልተጀመረ አስከፊ ሁኔታ ይከሰታል ብለው እንደሚያምኑ የህወሓት/ኢህአዴግ ነባር አባል አቶ ስብሓት ነጋ ገለፁ።