በአዲስ አበባ ተከስቶ በነበረው ግጭትና ግድያ በተጠረጠሩ ክስ ተመሰረተባቸው

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በባለፈው መስከረም በቡራዩ ከተማና በአካባቢው እንደዚሁም በአዲስ አበባ ተከስቶ በነበረው ግጭትና ግድያ በተጠረጠሩ ከመቶ በላይ ሰዎች ላይ ክስ መመስረቱን የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡