በአዲስ አበባ ተከስቶ በነበረው ግጭትና ግድያ በተጠረጠሩ ክስ ተመሰረተባቸው
Your browser doesn’t support HTML5
በባለፈው መስከረም በቡራዩ ከተማና በአካባቢው እንደዚሁም በአዲስ አበባ ተከስቶ በነበረው ግጭትና ግድያ በተጠረጠሩ ከመቶ በላይ ሰዎች ላይ ክስ መመስረቱን የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5