ድምጽ በአዲስ አበባ ተከስቶ በነበረው ግጭትና ግድያ በተጠረጠሩ ክስ ተመሰረተባቸው ጃንዩወሪ 03, 2019 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በባለፈው መስከረም በቡራዩ ከተማና በአካባቢው እንደዚሁም በአዲስ አበባ ተከስቶ በነበረው ግጭትና ግድያ በተጠረጠሩ ከመቶ በላይ ሰዎች ላይ ክስ መመስረቱን የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡