የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር በሀዋሳ ከተማ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር በሀዋሳ ከተማ በነበረው የክልሉ ወጣቶች የሰላምና ሀገር ግንባታ ኮንፈረንስ ላይ ልዩነቶችንና ብዘሃነትን ስለማናስተናግድ ሰላማችንን እያጣን ነው አሉ፡፡