ድምጽ ቢልለኔ ስዩም ከሃላፊነታቸው አልተነሱም ጃንዩወሪ 03, 2019 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የአቶ ንጉሡ ጥላሁን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ ሆኖ መሾም የቢልለኔ ስዩም መነሳት አያሳይም ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ምንጮች አስታውቀዋል፡፡