በአክሱም ከተማ ቦምብ መያዙን ፖሊስ ገለፀ

Your browser doesn’t support HTML5

በአክሱም ከተማ ህዝብ በሚሰበሰብበት ቦታ አደጋ ሊያደርስ ተብሎ የተጠርጠረ ቦምብ መያዙን የከተማዋን ፖሊስ አስታውቋል።