የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ አቋሞች ከበሬታ እንዳስገኙላት ተመድ ገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል ሆና በቆየችበት ወቅት፣ ዘላቂ ወዳጆችን በማፍራት ረገድ ጉልህ ሥራዎች መከናወናቸውን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሀገሪቱ ቋሚ መልክተኛ ገለፁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5